Home News Business
Business

ኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት ዘርፍ ከአፍሪካ ሁለተኛ ሆነች

March 17, 2026 3 months ago

የኢንቨስትመንት ኮሚሽነር አቶ ዘለቀ ተመስገን “ኢትዮጵያ፡ አዲሱ የኢንቨስትመንት መዳረሻ” በሚል ርዕስ ባደረጉት የፓናል ውይይት ላይ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ሁለተኛው በጣም ማራኪ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት መዳረሻ ሆነች እና ቻይናም ለምስራቅ አፍሪካዊቷ ሀገር ግንባር ቀደም የኢንቨስትመንት አጋር ሆና መቀጠን ተናግረዋል።

ኮሚሽነም ኢትዮጵያ ከግብፅ በመቀጠል በአፍሪካ ሁለተኛዋ ከፍተኛ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት (FDI) መዳረሻ በመሆን ባለፉት አምስት ዓመታት በአጠቃላይ 18.6 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ስባለች ለዋል። ይህም የቻይና ኩባንያዎች በአገሪቱ ውስጥ ከፍተኛ ኢንቨስት በማድረግ በሐምሌ 7፣ 2025 በተጠናቀቀው የኢትዮጵያ የበጀት ዓመት 4 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ያስገበች ሲሆን ገቢውም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር 22.7 በመቶ ጭማሪ ሳየ ኮሚሽነተናግረዋል።

ኮሚሽነም የውጭ ዜጎች በአገሪቱ ውስጥ የመኖሪያ ቤቶችን በሕጋዊ መንገድ እንዲይዙ መ እና የውጭ ኢንቨስትመንት ፖሊሲ ወደ ክፍት የኢንቨስትመንት ፖሊሲ በመቀየር የውጭ ባለሀብቶች ቀደም ሲል የተገደቡባቸው እንደ ኤክስፖርት፣ አስመጪ፣ የችርቻሮ እና የጅምላ ንግዶች ባሉ ቁልፍ የኢንቨስትመንት ዘርፎች እንዲሳተፉ መ ትልቅ ተጽዕኖ ፈጥሯልም ብለዋል። በዚህም የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ባለፉት አምስት ዓመታት ለውጭ ዜጎች 1477 አዳዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃዶችን እንዳወጣ ጠቅሰዋል።

ቀጥሎም የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር አቶ ካሳሁን ጎፌ የኢትዮጵያ ስትራቴጂካዊ አቀማመጥ፣ ትልቅ እና ወጣት የሰው ኃይል እና የኢንቨስትመንት የአየር ንብረት መሻሻል አገሪቱን በአፍሪካ ውስጥ ለኢንቨስትመንት ተወዳዳሪ ማዕከል ዳደረጋት እና መንግስትም የኢንቨስትመንት ሁኔታን ለማሻሻል የታለሙ ተከታታይ ማሻሻያዎችን ተግባራዊ ማድረ ይህም ቁልፍ ዘርፎችን ለውጭ ባለሀብቶች መክፈ እና የግል ንግዶችን ሚና ማስፋትልቅ ለውጥ አንመጣ ተናግረዋል።

ሚኒስቴሩም ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና (AfCFTA) ውስጥ መሳተፏ አዳዲስ በሮችን እየከፈተት እና ወደ አህጉራዊ ገበያ እንድትገባ እያግዛት እንሆነ እና መንግስትም በአሁኑ ወቅት ሰፊውን የገበያ ዕድል የበለጠ ለመጠቀም የኢንቨስትመንት ፕሮቶኮልን ተግባራዊ ለማድረግ እየሰራ እንሆነ አክለዋል።

በተባበሩት መንግስታት የንግድ እና ልማት ኮንፈረንስ መሠረት ቻይና ጉልህ ባለሀብት እንሆነች የሚታወሲሆን በኢትዮጵያ ውስጥም በማኑፋክቸሪንግ እና በአገልግሎት ዘርፎች ከፍተኛ ኢንቨስት የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ውስጥ 60 በመቶውን ስመዘባለች። በኢትዮጵያ ውስጥ ሌሎች ዋና ዋና የኢንቨስትመንት አሮችም ሳውዲ አረቢያ እና ቱርክ ይገኙበታል።

Scroll to Top